ላይክን ይጫኑና በፌስቡክ ይከታተሉ
ግደይ ገብረኪዳን
ከኣባይ ኤፍ ኤም የስድስት መአዝን ፕሮግራም ጋር በ2008 ዓ.ም የተደረገ ቃለ መጠይቅ። በዚህ ቃለ መጠይቅ የሚስጥር ማህበራት ምንነት ከታሪካቸው፣ በአብዮታዊ እንቅስቃሴ ያላቸው ሚና፣ የፍሪሜሶንና ኢሉሚናቲ ግንኙነቶች፣ የአለም አቀፍ ሽብር ጉዳይ እና የመስከረም 11 ጥቃት፣ የወደፊት እቅዳቸው እና ሌሎችም ርእሰ ጉዳዮች ተዳሰውበታል።
ያድምጡት።